“የመለስ ትሩፋቶች” –ኤርምያስ ለገሰን በጨረፍታ
ከሆረቶ ቶላ ኢሳት ቲቪ ከአቶ ኤርምያስ ለገሰ ጋራ ያደረገውን ተከታታይ ቃለ-መጠይቅ ከሰማሁ በኋላ የአቶ ኤርምያስን መፅሃፍ የማንበብ ጉጉት አደረብኝ :: በሁለት ምክንያቶች ፤ 1) አቶ ኤርምያስ ስለ ወያኔ ስርዓት ብዙ መረጃ ያለው መሆኑና መረጃውን የማስረዳት ችሎታ ያለው ሆኖ ስለ ታየኝ:: 2) ቃለ-መጠይቁ ላይ ብዙ...
View Articleሃሳዊው ‹ወንጌላዊ› –እውነተኛ የወንጀል ታሪክ
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ምሽት ላይ ከዚህ ቤት የሚወጣው ድምፅ በአካባቢው ለረጅም ጊዜ ለኖሩት ጎረቤቶች ያልተለመደ ነበር፡፡ በተለይ ማክሰኞና ሐሙስ ከምሽ ሁለት ሰዓት ጀምሮ የጥቂት ሰዎች ህብረ ዝማሬ ጎልቶ ይሰማል፡፡ አልፎ አልፎ ከእነርሱም በላይ የቴፑ ድምፅ አየሩን ሰንጥቆ ያስገመግማል፡፡ ጎረቤቶቹ እያደር የገባቸው ነገር...
View Articleየዩኒቨርሲቲ ሰልጣኝ ተማሪዎች ስልጠናው ግጭትን የሚያስነሳ በመሆኑ እንዲቆም ጠየቁ
• ሰልጣኞቹ ፌስ ቡክ እንዳይጠቀሙ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል ከነሀሴ 9 ጀምሮ በደብረማርቆስ ከተማ በደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ፣ ተክለኃይማኖት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ ቤተ መንግስት፣ መምህራን ኮሎጅና የደብረ ማረቆስ መሰናዶ ትምህርት ቤት ተከፋፍለው በአራት የሥልጠና ቦታዎች እንዲሁም 45 የውይይት ቡድኖች ስልጠና...
View Articleበአንድነት ሃይሎችና በህወሃት ሥር ያለች ‘ስዊንግ ስቴት’ኮሎራዶ!
በሮቤል ኦገስት 18, 2014 “ወይን ለኑሮ” ተቀባይነት ያለው የኑሮ ዘይቤ እየተባለች የምትጠራዋ ኮሎራዶ በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚኖሩባት ከተማ ብትሆንም ቅሉ ሁሉም ግን የህወሃት ደጋፊዎች ናቸው ማለት በጣም አስቸጋሪ ነው። ለዚህ ዋቢ ማስረጃ ከትግራይ የወጡ ጠንካራ የአረና ፓርቲ የኮሎራዶ ቻፕተር ተጠቃሽ ነው።...
View Articleኢትዮጵያውያን በሳዑዲ አረቢያ ሪያድ ከተማ ሲታፈሱ አመሹ
ለዘ-ሐበሻ የዘገበው ኢትዮጵያ ሃገሬ ጅዳ በዋዲ የሳውዲ አረቢያ መንግስት ያለመኖሪያ ፈቃድ የሚኖሩ ህገወጥ ውጭ ሃገር ዜጎች ሃገሪቱን ለቀው እንዲወጡ የሚገልጸውን መመሪያ ተግባርዊ ለማድረግ የፀጥታ ሃይሉ በወሰዱት እርምጃ ከ1 መቶ 80 ሺህ በላይ እትዮጵያውያን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው...
View Articleበኢትዮጵያውያን ላይ በሳዑዲ አረቢያ የተፈጸመው የአፈሳ ተግባር (ተጨማሪ ፎቶዎች)
(ዘ-ሐበሻ) ከወራት በፊት በሳዑዲ አረቢያ ኢትዮጵያውያኑን እስከመግደልና አስገድዶ እስከመድፈር የደረሰ በደል ሲደርስባቸው ሁላችንም አደባባይ ወጥተን ጮኸን፤ አልቅሰን ነበር። ትንሽ ጋብ ያለ መስሎ የነበረው ይህ ስቃይ በመቀጠል ዛሬ ኢትዮጵያውያኑ ሲታፈሱ፣ ሲሰቃዩ ውለዋል። ቀደም ባለው የዘ-ሐበሻ ዜና እወጃ ስላለው...
View Articleየዘንዶ ሱባዔ? –ከቀሲስ አስተርአየ ጽጌ
nigatuasteraye@gmail.com ነሐሴ ፳፻፮ ዓ.ም. ማሳሰቢያ:- የዚህን አመት የፍልሰታን ሱባዔ በመጨረስ ላይ ነን። ይሁን እንጅ በዘንድሮዋ ሱባዔ በቨርጅንያ የተከሰተው ነገር የዘንዶን ሰባዊዔ የሚያንጸባርቅ ነው። ስለዚህ ይህች ጦማር የዚህን አመት ሱባዔ ለማስታወስ ተዘጋጅታ የቀረበች ናት። ሙሉውን ለማንበብ...
View Articleየልደታ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት የዞን9 ጦማርያኑን እና የጋዜጠኞቹን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ አደረገ
ስድስቱን የዞን ዘጠኝ አባላት ማለትም በፍቃዱ ኃይሉ፣ አቤል ዋበላ፣ ማኅሌት ፋታሁን፣ ናትናኤል ፈለቀ፣ ዘላለም ክብረት እና አጥናፍ ብርሃነ እንዲሁም በሌለችበት ክሷ እየታየ ያለው በሶልያና ሽመልስ እንዲሁም በጋዜጠኞቹ ኤዶም ካሳዬ፣ ተስፋለም ወልደየስ እና አስማማው ኃ/ጊዮርጊስ በልደታ 19ኛው የወንጀል ችሎት ዛሬ ጠዋት...
View Articleአብርሃ ደስታ ሃብታሙ አያሌዉና እና ኤርትራ ( ግርማ ካሳ)
ራሱን ግንቦት 7 ብሎ ከሚጠራ ድርጅት ጋር እና ከድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮች በመገናኘት ፤ እንዲሁም ከባንክ በትዕዛዝ ብር በመቀበል የግንቦት 7 ተልዕኮና አላማ ለመፈፀም፤ ቁጥራቸው ከ60 በላይ የሆኑ ግለሰቦችን ለዚህ ጥፋት እንዲሰማሩ በማድረግ» የሚል ክስ ነው በወዲ ሃዉዜን/ትግራይ በሆነው አንጋፋ ፖለቲከኛ እና ብሎገር...
View Articleጄ/ል ባጫ ደበሌ በሜሪላንድ ግዛት የ350ሺህ ዶላር ቤት ገዙ
ጄነራል ባጫ ደበሌ ከኢየሩሳሌም አርአያ ጄ/ል ባጫ ደበሌ በአሜሪካ ሜሪላንድ ግዛት በ350ሺህ ዶላር ቤት መግዛታቸው ታውቋል። የባጫ ባለቤትና አንድ ልጃቸው እንደሚኖሩበት ሲታወቅ ልጃቸው በተርም ከ20ሺህ ዶላር በላይ እየተከፈለለት እንደሚማር ማወቅ ተችሏል። በከፍተኛ ሙስና ውስጥ ከተዘፈቁ የመከላከያ ከፍተኛ የጦር...
View Articleአዲሱ የቴዲ አፍሮ “በ70 ደረጃ”ነጠላ ዜማ ሙሉ የዘፈን ግጥም
በሰባ ደረጃ ከመኮንን ድልድይ ከእንጨት ፎቁ በላይ ሲመሽ እንገናኝ መጣሁ አንቺን ብዬ ሳይከብደኝ እርምጃዉ በሰባ ደረጃዉ አዝማች፡ በሳሪያን ኮት ላይ ያንን ቀጭን ኩታ ጣል አድርጌ በመኮንን ድልድይ ልምጣ በደረጃዉ በፒያሳ አድርጌ በፍቅር ማነቂያዉ ዶሮ እንዳይል በከንቱ እረ አንቺን ወዶ ..(ዶሮ ማነቂያ፣ ዕሪ በከንቱ)...
View ArticleHealth: የመንትዮች ነገር!
መንትዮችን ማየት በአገራችንም ይሁን በተቀረው ዓለም ክፍል የተለመደ ነው፡፡ ይሁንና ከተለመደው በተለየ የቆዳ ቀለም እና አፈጣጠር ዓለምን የሚቀላቀሉ መንትዮች የበርካቶችን ትኩረት ያገኛሉ፣ መነጋገሪያም ይሆናሉ፡፡ ሳይንቲስቶችና የዘርፉ ባለሙያዎችም ይህን የተፈጥሮ ምስጢር ለመፍታት በርካታ ጥናቶችን ያደርጋሉ፤...
View Article‹‹ይድረስ ላንቺ›› ተፃፈ ከስድስተኛ ተከሳሽ –በዘላለም ክብረት
‹‹ይድረስ ላንቺ›› ተፃፈ ከስድስተኛ ተከሳሽ በዘላለም ክብረት ወዳጄ ልቤ ከቶ እንደምንድን ነሽ? እውን እኔና አንቺ በአለም ስንኖር ሌላ የመገናኛ ዘዴ አጥተን ወደ snail mail እንመላለሳለን ብለሽ አስበሽ ታውቂያለሽ? ለማንኛውም እንዲህ ሆነ፡፡ ጥጋበኛ ሰው ያስቀናኝ ጀምሮልሻል፣ ጥጋበኛ እንዲህ የሚለው ትዝ...
View Articleየግንቦት 7 ሕዝባዊ ስብሰባዎች በዓለም ሃያ ስድስት ታላላቅ ከተሞች
ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ በመላው ዓለም ላይ ከሚገኙ አባላት፣ ደጋፊዎቹና በአጠቃላይ ከኢትዮጵያውያን ጋር በወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ ለመመካከር ዝግጅቱን አጠናቋል። በዚህም መሠረት ከዚህ በታች በተዘረዘሩት 26 የዓለም ታላላቅ ከተሞች ሕዝባዊ ስብሰባዎችን ተጠርቷል። በላስቤጋስ ዩ ኤስ አሜሪካ...
View Articleከውጭ የተላከ ያልተመዘገበ ገንዘብ /የሐዋላ ቅሸባ
ከሚሊዬን ዘአማኑኤል እንደ ዓለም ባንክ መረጃ መሠረት በግምት 30 ሚሊዩን አፍሪካዊያን በAለም ላይ ተሰደው ይገኛሉ፡፡ የአፍሪካውያን ስደተኞች ቁጥር በሚቀጥሉት Aስርት ዓመታት ውስጥ እንደሚጨምር ህዝበ ፅንፍ ተመራማሪዎች ይተነብያሉ፡፡ በአፍሪካ በሚሊዩን የሚቆጠሩ ቤተስቦች ባህር ማዶ ከሚኖሩ ዘመዶቻቸው በሚላክ የውጭ...
View ArticleHealth: የጉበት በሽተኛ ነኝ፣ በምን መልኩ በዕድሜ መቆየት እችላለሁ?
የጉበት በሽተኛ መሆኔ ታውቆ ህክምና መከታተል ከጀመርኩ ወራቶች አለፉኝ፡፡ ሆኖም ስለ በሽታው ያለኝ ግንዛቤ ዘወትር የሚከሰትብኝን ድንገተኛ አካላዊ ለውጥ እና የህመም ስሜት እየረበሸኝ ይገኛል፡፡ አሁን እንደሰማሁት ከሆነ ደግሞ ብዙ አይነት የጉበት ቫይረሶች ይገኛሉ፡፡ እነዚህ አይነቶች ምን እንደሆኑ የማውቀው ነገር...
View Articleየጎረና ጉርና –ነዳላ (ሥርጉተ ሥላሴ)
ልብ አምላክ ዳዊት „ህግ ተላላፊዎችን ጠላሁ“ አለ። ሱባኤውም ተጠናቀቀ – መልስ ይሰጥበት። ከሥርጉተ ሥላሴ 25.08.2014 (ሲዊዘርላንድ – ዙሪክ) ሥርጉተ ሥላሴ ይድርስ ለጸሐፊ ጌታቸው ረዳ ካሉበት። እንደምን አሉ? ደህናነዎት ወይ። ደስ ሊለዎት የሚገባ ሊያሰተላልፉት የሚፈልጉትን መልዕክት በማስተላለፈዎት ሳይሆን...
View Articleኢትዮጵያዊነት ማለት
አንዱዓለም ተፈራ (እስከመቼ) “ኢትዮጵያዊነት ማለት፤ ኢትዮጵያዊያንን መውደድ፣ ኢትዮጵያን ማፍቀር፤ የኢትዮጵያን መንግሥት በተገቢው መንገድ መደገፍና፤ ይህ መንግሥት የተሳሳተ መንገድ ሲይዝ መቃወም ማለት ነው። በሥልጣን ላይ ያለው ክፍል ፀረ-ኢትዮጵያዊያንና ፀረ-ኢትዮጵያ ሲሆን፤ ያንን ክፍል በማንኛውም መንገድ...
View Articleየዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተቃውሞ እንደቀጠለ ነው
የሸክ ኑሩ ግድያ ሴራ ነው • ኢህአዴግ በሉዓላዊነት ላይ ያለውን ፖሊሲ ተቃውመዋል • ‹‹አማኞችን በአሸባሪነት መክሰስ ትውልዱን ለመግደል የተደረገ የኢህአዴግ ሴራ ነው፡፡›› • ህወሓት ከስሯል • የአንዳርጋቸው ጽጌ ጉዳይ • አዲሲቷ ኢትዮጵያ የትኛዋ ናት? ነገረ ኢትዮጵያ ባህርዳር፣ መቀሌ፣ ጎንደር፣ ደብረማርቆስ፣...
View Article