ሰማያዊ ፓርቲ – እስርና አፈና የምርጫውን ችግር ሊሸፍን አይችልም!!
ከሰማያዊ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ ገዥው ፓርቲ የ2007 ዓ.ም አጠቃላይ ምርጫን የመንግስትን መዋቅርና ኃብት ያለገደብ በመጠቀም የዜጎችን በነፃነት የመምረጥ መብት በመዋቅር በማፈን አሸናፊ ሆኖ ለመውጣት እጅግ በርካታ ህገ ወጥ ተግባራት ሲፈፅም ቆይቷል፡፡ በዚህ ዓይነቱ የለየለት የውንብድና ስራ ተቃውሞ...
View Articleየጋዜጠኛውና የስደት ኑሮው
ሚካኤል ዲኖ ይባላል። የአዲስ አበባ ልጅ ነው። ከ1998 ዓ.ም ጀምሮ በተለያዩ ጋዜጦች እና የሬድዬ ፕሮግራሞች ፅሁፎችን በማቅረብ የጋዜጠኝነት ሙያን እንደተቀላቀለ መረጃዎች ያሳያሉ። በ2002ዓ.ም በጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በምትዘጋጀው ፍትሕ ጋዜጣ ላይ በሪፓርተርነት እና በዓምደኝነት እየሰራ፣ ጋዜጣዋ የተደበቀውን...
View Articleየኤፍሬም ታምሩ አልበምና ውዝግቡ –ያልተሰሙ አንዳንድ አዳዲስ መረጃዎች
መነሻ አንድ ለማለት መዘጋጀታቸው ሲሰማ ወጣቱ ድምፃዊ ራሱን ለማጥፋት እስከመወሰንየዛሬ ሶስት ዓመት ሳሚ በየነ የተባለ ወጣት ድምፃዊ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የቅጂና የተዛማጅ መብቶች አዋጅን የዘነጋ አንድ አልበም አውጥቶ ነበር፡፡ አልበሙ መሉ ለሙሉ ድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩን ቀደምት ተወዳጅ ዘፈኖች መሀከል 12 ያህሉን...
View Article„ ….. / –ምንአውቅልህ?“ –ከሥርጉተ ሥላሴ
ከሥርጉተ ሥላሴ 10.06.2015 /ሲዊዘርላንድ – ዙሪክ/ እኔስ እላለሁ —- ጥበብ የተጠጋቸው ነፍስ ትኩስ መንፈስ ይዞ ነው መድረክ ላይ መወጣት ያለበት፤ በሰተቀር – ይበርዳል። ከሥርጉተ ሥላሴ 02.023.2014 (ሲዊዘርላንድ – ዙሪክ) እም! “እንደው በማዬ ሞት ለዚህ ሕዝብ መሰ-ዋ ይገባል ? ይሄ ሕዝብ እኮ...
View Articleየሽብርተኝነት ክስ በተመሠረተባቸው የፓርቲ አመራሮችና ግለሰቦች ላይ ምስክርነት መስማት ተጀመረ
–የምስክሮች ቃል እንዳይዘገብ ፍርድ ቤት ከለከለ በሽብርተኝነት ተጠርጥረው ክስ የተመሠረተባቸው የቀድሞ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ (አንድነት)፣ የአረናና ሰማያዊ ፓርቲዎች አመራሮች ላይ፣ ዓቃቤ ሕግ ምስክሮቹን ከሰኔ 1 ቀን 2007 ዓ.ም. ጀምሮ ማሰማት ጀመረ፡፡ ክሱን የመሠረተው የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ምስክሮቹን...
View Articleምርጫም ቅርጫም መሆን ያልቻለው የ2007ዓ.ም. አምስተኛው ዙር ግርግር ትዕይንቱ!
ከአምሳሉ ገ/ኪዳንከአምሳሉ ገ/ኪዳን በአህጉራችን አፍሪካ ዲሞክራሲያዊ ፍትሐዊ ተአማኒና ነጻ ምርጫዎች እየተኪያሔዱ መንግሥታት የመቀያየሩ ሒደት ከጀመረ 20 ዓመታት አለፉ፡፡ ለዘመናዊ ሥልጣኔና ዲሞክራሲ (በይነ ሕዝብ) ባይተዋር በመሆኗ በዚህም ምክንያት ድሀ በመሆኗ “ጨለማዋ አህጉር” በመባል በምትታወቀዋ አህጉራችን ዛሬ...
View ArticleSport: ጃክ ዊልሼር ከዕድሜው በላይ በስሏል
– ግን ሲጋራ ለምን ያጨሳል? – ለልጆቹ ከፍተኛ ፍቅር አለው የትንሹ ጃክ ማርሻል ፀሐይ እየጠለቀች ነበር፡፡ በምድር ላይ የሚያሳልፈው ጥቂት ጊዜ ቀርቶታል፡፡ ሳምንታት ቢበዛ ወራት፡፡ አንድ ታዳጊ እግር ኳስ ተጫዋች ወደ ሌላኛው ዓለም ለመሄድ እየተዘጋጀ ላለው ልጅ የተወሰነ ምቾት ሰጠው፡፡ ለተጨነቁ ወላጆቹ መጠነኛ...
View Articleበሰብለ ዲትሪች (ሚሚ ሾ) የግድያ ምርመራ አንድ ሰው ታሰረ * ምርመራውን ሲያደናቅፍ ቆይቷል ተብሏል
(ዘ-ሐበሻ) በኦንላይን ላይ እንዲሁም በኢቢኤስ ቴሌቭዥን “ሚሚ ሾው” የሚል ከፍታ ወገኖቿን በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ስታገለግል የከረመችው ሰብለ ዲትሪች (ሚሚ) ለኦንታሪዮው ገልፍ ፖሊስ መጥፋቷ ሪፖርት የተደረገው ጁላይ 10 2014 ነበር:: የሰብለ መጥፋትን ሪፖርት ያገኘው ፖሊስ የጠረጠራቸውን ሁሉ ሲመረምር ቆይቷል::...
View Articleየ21 ዓመቱ የ21ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ሰማዕት ተስፎም ታረቀኝ / ተስፋ ማርያም (የISIS ሰለባ) –ከዘመድኩን በቀለ
” እርስዎ ለማንበብ ትዕግስት ቢያጡ እንኳን ሼር በማድረግ በትዕግስት ለሚያነብ ሰው ያካፍሉ ” ይህን ታሪክ በከባድ ሐዘን ውስጥ ሆኜ በእንባ ጭምር ጻፍኩላችሁ ። እነሆ በእርጋታ ያንብቡት ። የኢንቲጮው ከተማ ከንቲባ ክቡር አቶ ሰሎሞን በሰማዕቱ ዳንኤል ሐዱሽ የነበረንን ቆይታ እንዳጠናቀቅን “ከፊታችሁ የሚጠብቃችሁ በረሃ...
View Articleግልጽ ደብዳቤ ለጥላሁን ገሰሰ ቤተሰቦች –ንዋይ ደመረ
ከሁሉም በማስቀደም የከበረ ሰላምታዬ በያላችሁበት ይድረሳችሁ። በዋነኛነት ይህንን ደብዳቤ ልጽፍ ያነሳሳኝ ሰሞኑን በአንድ በጥላሁን ገሰሰ ስም የሚነግድ “መስፍን” በዙ የተባለ ተራና ስብእና የጎደለው አጭበርባሪ ግልሰብ ታማኝ በየነ ለምን ክብርና ሽልማት አገኘ በሚል በአደባባይ “ታማኝ በየነ ገዳይ እና ከፋፋይ” ነው...
View ArticleHealth: ስለ ሃሞት ጠጠር ሊያውቋቸው የሚገባቸው 4 ቁምነገሮች
(በዶ/ር ሆነሊያት ኤፍሬም ቱፈር) የሐሞት ከረጢት የሚባለው የሰውነት ክፍል ከጉበት ሥር የሚገኝ አነስተኛ ከረጢት ሲሆን ለምግብ መፍጨት ሂደት አስፈላጊ የሆነዉ የሐሞት ፈሳሽ የሚጠራቀምበት አካል ነው፡፡ የሐሞት ፈሳሽ ጨዋማ ንጥረ ነገሮችን ያዘለ ሲሆን የምንመገበዉን ቅባት እና ቫይታሚኖች እንዲፈጩ ያግዛል፡፡ 4....
View Articleየስደቱን መከራ ወደ ምፍትሔ መፈለጊያ እድልነት መቀየር ይቻላል? የመነሻ ሀሳቦች (ፈቃደ ሸዋቀና)
ፈቃደ ሸዋቀና ማስታወሻ ፥ (የዚህን ጽሁፍ መሰረታዊ ይዘት በቅርቡ በተካሔደው ኢሳት ባዘጋጀው ጉባዔ ላይ አቅርቤው ነበር። የኢትዮጵያን ሁኔታዎች አዘውትሮ እንደሚከታተል ኢትዮጵያዊ በሀገራችን የሰፈነው ዘግናኝ ድህነት የፈጠረውን አሳዛኝና አዋራጅ ስደትና ወደፊትም መፍትሔ ካልተበጀ ሊፈጥር የሚችለውን ችግር ገምቼ የባሰ...
View Articleሳዑዲ አረቢያ የሞት ፍርድ የሚፈጽሙ “ነብሰ ገዳዮችን”ትፈልጋለች
በአንድ ዓመት ውስጥ በ15 ሚልዮን ሙስሊሞች የምትጎበኘው ነዳጅ ላይ የተኛችው ሃገር ሳውዲ አረቢያ ከሠሞኑ የዓለማችን ትልቁን ሆቴል ልትገነባ መሆኑን ሰምተናል፡፡ መካ ከተማ ውስጥ የሚገነባውና አብራጁ ኩዳይ የሚል ስያሜ የተሰጠው ሆቴል 10 ሺህ መኝታ ክፍሎች ይኖሩታል፡፡ 70 ሬስቶራንቶች አሉት፡፡ 2.25 ቢሊዮን...
View ArticleSport: ማራዶና በዮርዳኖስ ወንዝ ተጠመቀ
የ1986ቱ የዓለም ዋንጫ ኮከብ አርጀንቲናዊው ዲያጎ አርማንዶ ማራዶና ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ላይ ዮርዳኖስን በጎበኘበት ወቅት በዮርዳኖስ ወንዝ ተጠምቋል፡፡ በቅርቡ የተካሄደው የፌፋ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ላይ የሚወዳደሩትን ዮርዳኖሳዊውን ልዑል አሊ ቢን አል ሁሴን ድጋፍ ለማሰባበሰብ ወደ ዮርዳኖስ አምርቶ የነበረው...
View ArticleHealth: የአሳ የጤና በረከቶች
በፋሲካው ታደሰ አሳ በፕሮቲን ይዘቱ ወደር የማይገኝለት እንደሆነ ይነገራል። ዝቅተኛ የካሎሪ መጠን መያዙም በበርካቶች ዘንድ ተመራጭ አድርጎታል። አሳ መመገብ ኦሜጋ 3 ፋቲ አሲድ፣ ካልሲየምና ሌሎች በርካታ ሚኒራሎችን እንድናገኝ ያስችላል። ቆዳችን ለስላሳ፣ ተለጣጭና ያማረ እንዲሆንም አሳን መመገብ ይመከራል። የባህር...
View Articleበውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሃገራቸው የፖለቲካ ጉዳይ ያላቸው ሚና ምንድን ነው? (ጋዜጠኛ መስፍን ነጋሽ ከያሬድ ጥበቡና...
(ዋዜማ ራድዮ) ያለፉትን አምስት ዓስርት ዓመታት በባህር ማዶ የሚኖሩ ኢትዮዽያውያን በሀገራቸው የፖለቲካ ጉዳይ ላይ ለመሳተፍና ተፅዕኖ ለማሳረፍ ተደጋጋሚ ጥረቶች አድርገዋል፣ በተደራጀም ይሁን ባልተደራጀ ሁኔታ፣ከምርጫ ተሳትፎ እስከ ትጥቅ ትግል። የዲያስፖራው የፖለቲካ ተሳትፎና ትግል የጉዳዩ ባለቤቶች የተመኙትን ያህል...
View Articleኢትዮጵያውያንን የገደለው አይሲኤስን ለማውገዝ ስልፍ በመውጣቱ የታሰረው አቶ ዳዊት አስራደ ለሶስተኛ ጊዜ የዋስትና ገንዘብ...
• እስካሁን 36 ሺህ ብር ከፍሏል የቀድመው አንድነት አመራር አቶ ዳዊት አስራደ ትናንት ግንቦት 3/2007 ዓ.ም አራዳ ፍርድ ቤት 1ኛ ወንጀል ችሎት ቀርቦ በ5000 ብር ዋስ እንዲፈታ ዋስትና የተፈቀደለት ቢሆንም ገንዘቡን ካስያዘ በኋላ ዋስትናው እንደተነሳ ተነግሮት በእስር ላይ እንዲቆይ ተደርጓል፡፡ በትናንትናው...
View Articleእንሂድ ይለኛል ደግሞ!! – (ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ)
መከራ መንገድ እንጂ፣ ስርየት መድረሻ የሌለው፤ ታሪክ ድርሳኑ ሲፈተሽ፣ ጦቢያ መንገደኛ ነው፡፡ ባዘመመ ጎጆው፣ በተውተፈተፈ ግርግዳ፤ የተንጠለጠለ ቅል የተሰቀለ አቁማዳ፤ ካለው፤ ጦቢያ መንገድ ይወዳል፣ ጦቢያ መንገድ ያመልካል፣ የተጫነ ጌኛ ነው፡፡ ህቅ.. እንቅ ቢል ከመንገድ፣ ቅሉ ጠብታ አቁማዳው ጥሪት ባይኖረው፤...
View Articleየኡዛዛ አሌይና ዘፋኞች ሔለን በርሔና ናዳ አል ቃላ –ሊያዩት የሚገባ (Video)
የኡዛዛ አሌይና ዘፋኞች ሰሞኑን ተገናኝተዋል:: ታዋቂዋ የሱዳን ድምጻዊት ናዳ አል ቃላ ከኢትዮጵያዊቷ ሄለን በርሄ ጋር በተገናኙበት ወቅት እርስ በራሳቸው ያላቸውን አድናቆትና ፍቅር የተገለለጹት በሚከተለው መልኩ ነበር:: ሁለቱም ይህን ተወዳጅ ዘፈን በአንድ ላይ ዘፍነውታል:: ይመልከቱት:: The post የኡዛዛ አሌይና...
View Articleበሚኒሶታ የተደረገው ኮንሰርት ትርፍ ባይገኝበትም አዘጋጆቹ ከኪሳቸው ያዋጡት ገንዘብ ለመ/ር ዘመድኩን በቀለ ተላከ * ወለጋ...
(ዘ-ሐበሻ) “አንድነት” በሚል በሊቢያ በአይሲኤስ የተሰውቱን ኢትዮጵያውያን ቤተሰቦች በገንዘብ ለማገዝ ሜይ 23 2015 የተጠራው ኮንሰርት ትርፍ ባይገኝበትም አዘጋጆቹ ከኪሳቸው አዋጥተው ገንዘቡን ለመ/ር ዘመድኩን በቀለ ላኩ:: የሟች ቤተሰቦችን በየከተማው እየዞረ ከውጭ የተላኩትን ገንዘቦች እያደረሰ የሚገኘው መ/ር...
View Article